FDRE House of Peoples' Representatives(@FDREHOPR) 's Twitter Profileg
FDRE House of Peoples' Representatives

@FDREHOPR

ID:4296998962

linkhttp://www.hopr.gov.et calendar_today27-11-2015 14:12:44

657 Tweets

52,0K Followers

1 Following

FDRE House of Peoples' Representatives(@FDREHOPR) 's Twitter Profile Photo

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርዱ አባላት በመሆን የተሰየሙ ሲሆን በጉባዔው ፊት ቃለ-ማህላ ፈጽመዋል፡፡

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርዱ አባላት በመሆን የተሰየሙ ሲሆን በጉባዔው ፊት ቃለ-ማህላ ፈጽመዋል፡፡
account_circle
FDRE House of Peoples' Representatives(@FDREHOPR) 's Twitter Profile Photo

የተከበሩ አዝመራው አንዴሞ - ሰብሳቢ
የተከበሩ ነጃት ግርማ (ዶ/ር) - ም/ሰብሳቢ
የተከበሩ ሣዲቅ አደም - አባል
የተከበሩ መስፍን እርካቤ - አባል
የተከበሩ አብርሃም በርታ (ዶ/ር) - አባል
ወ/ሮ ፍሬህይወት ተሾመ - አባል
አቶ ወንድሙ ግዛው - አባል

የተከበሩ አዝመራው አንዴሞ - ሰብሳቢ የተከበሩ ነጃት ግርማ (ዶ/ር) - ም/ሰብሳቢ የተከበሩ ሣዲቅ አደም - አባል የተከበሩ መስፍን እርካቤ - አባል የተከበሩ አብርሃም በርታ (ዶ/ር) - አባል ወ/ሮ ፍሬህይወት ተሾመ - አባል አቶ ወንድሙ ግዛው - አባል
account_circle
FDRE House of Peoples' Representatives(@FDREHOPR) 's Twitter Profile Photo

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ  የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላትን ሹመት በውሳኔ ቁጥር 17/2015 በ1 ድምፅ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ  የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መርማሪ ቦርድ አባላትን ሹመት በውሳኔ ቁጥር 17/2015 በ1 ድምፅ ተዓቅቦ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል፡፡
account_circle
FDRE House of Peoples' Representatives(@FDREHOPR) 's Twitter Profile Photo

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የቀረበለትን የአስቸኳይ ጊዜ ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።

የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 2ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ አስቸኳይ ስብሰባ የቀረበለትን የአስቸኳይ ጊዜ ረቂቅ አዋጅ በአብላጫ ድምፅ አፅድቋል።
account_circle
FDRE House of Peoples' Representatives(@FDREHOPR) 's Twitter Profile Photo

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 28ኛ መደበኛ ስብሰባው የ2016 በጀት ዓመት የፌደራል መንግስት በጀትን 801 ነጥብ 6 ቢልዮን ብር አድርጎ በአንድ ድምፀ-ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አጽድቋል።

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 28ኛ መደበኛ ስብሰባው የ2016 በጀት ዓመት የፌደራል መንግስት በጀትን 801 ነጥብ 6 ቢልዮን ብር አድርጎ በአንድ ድምፀ-ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ አጽድቋል።
account_circle
FDRE House of Peoples' Representatives(@FDREHOPR) 's Twitter Profile Photo

The 6th House of Peoples' Representatives of the 2nd year of 26th regular meeting discussed the financial and operational audit report of the government offices of the FDRE in the 2022/2023 fiscal year.

The 6th House of Peoples' Representatives of the 2nd year of 26th regular meeting discussed the financial and operational audit report of the government offices of the FDRE in the 2022/2023 fiscal year.
account_circle
FDRE House of Peoples' Representatives(@FDREHOPR) 's Twitter Profile Photo

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ24ኛ መደበኛ ስብሰባው 801.6 ቢሊዮን ብር ሆኖ በቀረበለት የ2016 በጀት ዓመት የፌደራል መንግስት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ለዝርዝር ዕይታ ለፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቷል።

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ24ኛ መደበኛ ስብሰባው 801.6 ቢሊዮን ብር ሆኖ በቀረበለት የ2016 በጀት ዓመት የፌደራል መንግስት ረቂቅ በጀት ላይ ተወያይቶ ለዝርዝር ዕይታ ለፕላን፣ በጀትና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ መርቷል።
account_circle
FDRE House of Peoples' Representatives(@FDREHOPR) 's Twitter Profile Photo

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በጤናው ዘርፍ የመድኃኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ግብዓት ሊሟሉ እንደሚገባ አስታውቋል።
ም/ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 20ኛ መደበኛ ጉባዔው የጤና ሚኒስቴርን የ2015 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ገምግሟል፡፡

የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በጤናው ዘርፍ የመድኃኒትና የህክምና መገልገያ መሳሪያዎች ግብዓት ሊሟሉ እንደሚገባ አስታውቋል። ም/ቤቱ ዛሬ ባካሄደው 20ኛ መደበኛ ጉባዔው የጤና ሚኒስቴርን የ2015 በጀት ዓመት የ9 ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ገምግሟል፡፡
account_circle
FDRE House of Peoples' Representatives(@FDREHOPR) 's Twitter Profile Photo

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ19ኛ መደበኛ ጉባዔው ኢትዮጵያ በወንጀል ጉዳዮች ላይ ከተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች እንዲሁም ከቱርክ ሪፐብሊክ መንግስት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላትን የትብብር ስምምነት አዋጅ አጽድቋል፡፡

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ19ኛ መደበኛ ጉባዔው ኢትዮጵያ በወንጀል ጉዳዮች ላይ ከተባበሩት አረብ ኤሜሬቶች እንዲሁም ከቱርክ ሪፐብሊክ መንግስት ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችላትን የትብብር ስምምነት አዋጅ አጽድቋል፡፡
account_circle
FDRE House of Peoples' Representatives(@FDREHOPR) 's Twitter Profile Photo

ምክር ቤቱ ይህንን ያሳሰበው፤ የሚኒስቴሩን እና የተጠሪ ተቋማቱን የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ባዳመጠበት ወቅት ነው፡፡

ምክር ቤቱ ይህንን ያሳሰበው፤ የሚኒስቴሩን እና የተጠሪ ተቋማቱን የ2015 በጀት ዓመት የዘጠኝ ወራት የስራ አፈጻጸም ሪፖርት ባዳመጠበት ወቅት ነው፡፡
account_circle